ማሕበራችን ጽ/ቤቱን ከግንቦት 28 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የሃገራችን እና የከተማችን መልካም ገጽታ ወደ ሆነዉ ወደ አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናዉ መ/ቤት 19ኛ ፎቅ የቀየረ መሆኑን በትህትና እየገለፅን፣በዚህ አጋጣሚ ባንካችን ላደረገልን መልካም ነገር በመላዉ ሠራተኛ ሥም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡
2176
tradeunion@cbe.com.et
0906570000
© 2024 CBE Trade Union || CBE System Development and Customization