ትናንት በቀን 25/12/2015 ዓ.ም ከቀትር በኋላ የባንካችን የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ተክለወለድ አጥናፍ፣ የባንካችን ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ አቤ ሳኖ እና የማሕበራችን ሥራ አስፈፃሚ አባላት በተገኙበት የጋራ ዉይይት ተካሂዷል፡፡ በዉይይት መድረኩ ላይም በርካታ ወቅታዊ እና መሠረታዊ የባንካችንም ሆነ የሠራተኛዉ ጉዳዮች ተነስተዉ ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
2176
tradeunion@cbe.com.et
0906570000
© 2024 CBE Trade Union || CBE System Development and Customization