ዛሬ በቀን 24/12 /2015 ዓ.ም ረፋድ ላይ የማሕበራችን ፕሬዝዳንት አቶ ኦላኒ ሴቃታ ያሉበት የኢሠማኮ አመራሮች ከክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር ዉይይት አድርገዋል፡፡ በዉይይት መድረኩም ላይ በርካታ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን ስለባንካችን እና ስለባንካችን ሠራተኞችም ተነስቶ አቅጣጫዎች ተሰጥቶባቸዋል፡፡
2176
tradeunion@cbe.com.et
0906570000
© 2024 CBE Trade Union || CBE System Development and Customization