በዕለቱ በርካታ የሰራተኞች ጥያቄ የተነሳ ሲሆን የባንካችን ምክትል ፕረዚዳንት የሰው ሃይል አስተዳደር አቶ ኤፍሬም መኩሪያ ስብሰባው ላይ በመገኘት ከምክር ቤቱ ለተነሱ የሰራተኞች ጥያቄ ሰፊ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። በመጨራሻም ለስራ አስፈጻሚ አባል ተጠባባቂ የሚሆኑ ከምክር ቤቱ ጥቆማ ተሰጥቶ ምርጫ ተደርጎ ስብሰበዉ ተጠናቋል።
2176
tradeunion@cbe.com.et
0906570000
© 2024 CBE Trade Union || CBE System Development and Customization