የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ስፖርት ቡድን አዲስ አበባ ከተማ ባስ ስፖርት ቡድንን 4 ለ 2 ድል አደረገ፡፡ የባንካችን ሠራተኞች ስፖርት ቡድን በኢትዮጵያ ሠራተኞች ማሕበራት ኮንፌዴሬሽን አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘዉን የበጋ ስፓርት ዉድድር ሁሉንም በማሸነፍ እና አንዱን ብቻ አቻ በመዉጠት ምድቡን እየመራ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማሕበር በተባበራ ክንድ ለተሻለ ሕይወት እንተጋለን!