የሰራተኞችን ማህበራዊ ትስስር ማጠናከርና ብቁና ጤናማ ሠራተኞችን ለማፍራት ዓላማ በማድረግ የሚከናወነዉ የዉስጥ ዉደድር ተጀምሯል፡፡ ከዉድድሩ መክፈ ...
https://www.youtube.com/watch?v=T9JlAhV5NW0 ...
ዉድ የባንካችን ማሕበረሰብ እና የማሕበራችን አባላት በሙሉ ስለ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማሕበር ከምስረታ ጀምሮ ያለዉን ታሪክ የሚገልፅ ዶክዩመ ...
******************** ሠራተኛ ጡረታ ሲወጣ የሚደረግ ድጋፍ ይህ ድጋፍ የሚደረገዉ አባል ሠራተኛ ወይም የሥራ መሪ በጉብዝና ጊዜዉ ባንኩን ሲያገለግል ቆይቶ ጡረታ ...
አባል ሠራተኛ በገዛ ፈቃዱ ሥራ ከለቀቀ የሚደረግ ድጋፍ ይህ ድጋፍ አባል ሠራተኛ በማንኛውም ምክንያት በገዛ ፈቃዱ ከባንኩ ጋር ያለውን የሥራ ውል በቋሚነ ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማሕበር ለክበብ ሠራተኞች ድጋፍ አደረገ፡፡ በአዲስ አበባ የሚገኙ የክበብ ሠራተኞች በእጅግ ዝቅተኛ ደመወዝ ለረዥም ጊ ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ስፖርት ቡድን አዲስ አበባ ከተማ ባስ ስፖርት ቡድንን 4 ለ 2 ድል አደረገ፡፡ የባንካችን ሠራተኞች ስፖርት ቡድን በኢትዮ ...
አባል ሠራተኛ ከሥራ ከተሰናበተ የሚደረግ ድጋፍ ይህ ድጋፍ አባል ሠራተኛዉ ከራሱ ፈቃድ ውጪ ማለትም በባንኩ ዉሳኔ ከሥራ እንዲሰናበት ከተደረገ የሚሰ ...
አባል ሠራተኛ በጊዜያዊነት ከሥራ ከታገደ የሚደረግ ድጋፍ ይህ ድጋፍ አባል ሠራተኛዉ በማንኛዉም ምክንያት ከመደበኛ ሥራው በሚታገድበት ወቅት የሚደረግ ...
ማረሚያ ቤት ለሚቆይ አባል የሚደረግ ድጋፍ ይህ ድጋፍ አንድ አባል ሠራተኛ በማንኛዉም ምክንያት ከታሰረ ወይም ማረሚያ ቤት ከቆየ የሚደረግ ድጋፍ ነዉ፡፡ ...
በህመም ፈቃድ ምክንያት ደመወዝ ለተቋረጠበት አባል የሚደረግ ድጋፍ ———————————————————— ...
ለውጭ ሀገር ሕክምና የሚደረግ ድጋፍ ይህ ድጋፍ አባል የሆነ ሠራተኛ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ በሚታከምበት ወቅት ድርጅቱ/ባንኩ ከሚሰጠው የሕክምና ወጪ 20,000 ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማህበር ከባንኩ ጋር በሚያደርጋቸዉ ድርድሮች የሁሉንም የአባል ሠራተኞችን መብት እና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ከማስከበር ባሻ ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማህበር የዲስትሪክት ተጠሪ ፅ/ቤት ተወካዮች ለአንድ ሳምንት ሲያካሄዱ የነበረ የቅርንጫፍ ጉብኝት በአብዛኘዉ ተጠናቋል ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማህበር ዲስትሪክት ተወካዮች የቅርንጫፍ ጉብኝት ከ መጋቢት 23 2016 ዓ.ም እስከ መጋቢት 28 2016 ዓ.ም ድረስ ያካሄዳል፡፡ስለሆ ...
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ 32 አባላትን የያዘ በተከበሩ ፕሮፌሰር መሀመድ አብዱ ሰብሳቢነት የተመራ ልኡክ ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባሳለፈው 80 ዓመት በዕድሜው ቀላል የማይባል ውጣውረድ አሳልፎ ከተግዳቱም እየተማረ አሁን ላለበት ቁመና መድረሱ ግልፅ ነው። ባንካ ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማሕበር 55ኛ ዓመት (የግማሽ ክፍለ ዘመን) ጉዞ ክብረ በዓልና በሀገር ደረጃ ምቹ የሥራ ሁኔታ እንዲፈጠርና ሰላማዊ የኢንዱስ ...
በዕለቱ በርካታ የሰራተኞች ጥያቄ የተነሳ ሲሆን የባንካችን ምክትል ፕረዚዳንት የሰው ሃይል አስተዳደር አቶ ኤፍሬም መኩሪያ ስብሰባው ላይ በመገኘት ከም ...
1.በአማራ ክልል እና በሌሎች አካባቢዎች ላይ ባለዉ የፀጥታ ችግር ምክንያት ተራዝሞ የነበረዉ የምርጫ ሂደት የማሕበሩ ሕገ- ደንብ ተሻሽሎ ምርጫዉ ከሐምሌ ወ ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰራተኞች ማሕበር 63ኛ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባ ማከሄድ ጀመረ። በስብሰባው መክፈቻ ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሰው ሃይል አ ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማሕበር 63ኛ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባዉን ጥር 30 እና የካቲት 1/2016 ዓ.ም ለሁለት ቀናት ያካሄዳል፡፡ በዕለቱም በተለያ ...
ማሕበራችን በፋይናንስ ተቋማት ኢንዱስትሪ ፌደሬሽን ስር ለታቀፉ አቻ ማሕበራት ታህሳስ 11 ቀን 2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መ/ቤት በሚገኘዉ የመሰ ...
ለመላዉ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና ) በሰላም አደረሳችሁ! *********** በዓሉ የሰላም፣ የጤና ...
ማህበራችን በሀገር አቀፍ ደረጃ በተደረገዉ ዉድድር የወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ሆኗል፡፡ ከህዳር 24 እስከ 26 ቀን 2016 ዓ.ም በተደረገዉ ኢትዮጵያ የዓለም ስራ ድርጅ ...
በአለም አቀፍ ደረጃ ለ36ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ35ኛ ጊዜ የተከበረዉን የአለም አቀፍ የኤድስ ቀንን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የትዉልድህን አድን ፀ ...
ኢትዮጵያ የዓለም ሥራ ድርጅት (ILO) አባል የሆነችበት 100ኛ ዓመት መከበር ጀመረ፡፡ በዚህ ለ3 ቀናት በሚቆይ ክብረ በዓል ላይ <<Advancing social justice through social dialogu ...
ዉድ የማሕበራችን አባላት ማሕበራችን ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት የነበረዉ አጭር ቁጥር 8679 አድራሻ በመቀየራችን ምክንያት እና አሁን ያለንበት የባንካችን ዋ ...
ማሕበራችን- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማሕበር- ለመላው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማህበረሰብ እና ለኢትዮጵያ ህዝብ በሙሉ እንኳን ለ 2016 አዲስ ዓመት ...
ዛሬ በቀን 24/12 /2015 ዓ.ም ረፋድ ላይ የማሕበራችን ፕሬዝዳንት አቶ ኦላኒ ሴቃታ ያሉበት የኢሠማኮ አመራሮች ከክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር ዉ ...
ትናንት በቀን 25/12/2015 ዓ.ም ከቀትር በኋላ የባንካችን የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ተክለወለድ አጥናፍ፣ የባንካችን ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ አቤ ሳ ...
ለሁለት ቀናት ተጠርቶ ሁለት ቀን ተኩል የፈጀዉ ይህ ጉባኤ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በመወያየት ዉሣኔዎችንና አቅጣጫዎችን አስቀምጧል፡፡ 1ኛ. በወቅታዊ የሠ ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማህበር በባንኩ ዋና መ/ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ አስቸኳይ እና 62ኛ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባዉን ነሀሴ 11/2015 ዓ.ም የጀመረ ...
...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሐምሌ 01 ቀን እስከ ሐምሌ 02 ቀን 2015 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት የቆየ የሥራ አፈፃፀም ግምገማ በዋናዉ መስሪያ ቤት የመሰብሰቢያ ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማህበር በመቀሌ እና ሽሬ እንዳስላሴ ዲስትሪክቶች በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ተከስቶ በነበረዉ ጦርነት ምክንያት ጉዳት ለ ...
ማሕበራችን ጽ/ቤቱን ከግንቦት 28 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የሃገራችን እና የከተማችን መልካም ገጽታ ወደ ሆነዉ ወደ አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናዉ መ/ቤት 19 ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማህበር በ2015 ዓ.ም አጠቃላይ ምርጫ እንደሚካሄድ ይታወቃል፡፡ በዚሁ አግባብ በ61ኛዉ የም/ቤት ስብሰባ የተመረጡት የምርጫ ...
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማህበር ስራ አስፈጻሚ አባላት በመቀሌ እና ሽሬ ዲስትሪክት ከግንቦት 2-4/2015 ዓ.ም በመገኘት የተለያዩ ተግባራትን አከና ...
2176
tradeunion@cbe.com.et
0906570000
© 2024 CBE Trade Union || CBE System Development and Customization